You are on page 1of 2

ቀን 12/03/2011 ዓም

ለሰዉ ሃብት ልማት እና ስራ አመራር ሥራ ሂደት

ፓዌ ግብርና ምርምር ማዕከል

ፖዌ

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብደቤ ስለመጠየቅ

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ እኔ አቶ ማናምኖ ምህረት የተባልኩት ግለሰብ የፓዌ ግብርና ምርምር
ማዕከል ኢ.ኮ.ቴ ሥራ ሂደት ዉስጥ ጀ/ ኔትወርክና ኮምፒዉተር ባለሙያ sሚ ሠራተኛ ሁኘ እንደምሰራ ይታዉቃል፡፡

በመሆኑም ቀበሌ 02 የነዋሪት መታወቂያ ማዉጣት ስለፈለኩኝ የድጋፍ ደብደቤ እንዲፃፍልኝ ዘንድ በአክብሮት
እጠይቃለሁ፡፡

ከሠለምታ ጋር

ማናምኖ ምህረት

You might also like